ለኬብሮንሂል ማይክሮፋይናንስ ባለአክስዮኖች በሙሉ ተቋሙ 2ኛ መደበኛ እና 1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤን ጥቅምት 8/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ በኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት መኮንኖች ክበብ ያካሂዳል፡፡ ስለሆነም ዝርዝር መረጃውንና አጀንዳውን በተመለከተ እሁድ መስከረም 11/2018ዓ.ም በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

የቀድሞና የሚሻሻለው መተዳደሪያ ደንብ ይላክልን ተዘጋጅተንበት እንድንመጣ።